የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን :ከኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ : ከትምህርት ሚኒስቴር እና ከብቃት ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር በአውሮፖ ህብረት የተዘጋጀ የአምስት ቀን የሲቨል ሰርቪስ ሪፎርም የልምድ ልውውጥ ስልጠና ሲካሄድ ቆይቶ ዛሬ ተጠናቋል።